31/01/2023
83ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር በዓመታዊ ክብረ በዓል በልዩ ልዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው።
ይከታተሉን
በዛሬው እለት በእንጅባራ ዩኒቨርስቲ እና በአዊ ዞን ባህልና ቱሪዝም አዘጋጅነት የተሰናዳው የባህል ፌስቲቫል በእንጅባራ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
በባህል ፌስቲቫሉ ላይ የክልል እና የዞን ከፍተኛ አመራሮች፣ የዩኒቨርስቲ ምሁራን፣ ልዩ ልዩ የኪነጥበብ ሰዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች መታደማቸውን የክልሉ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት መረጃ ያመለክታል።
83ኛው የአገው ፈረሰኞች በዓል በነገው እለት የፌዴራል፣ የክልል እና የዞን ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ይከበራል።
||Follow US||
Facebook : Tana Pictures || https://m.facebook.com/100088442258320/?locale=hi_IN
Instagram : tana.pictures || https://instagram.com/tana.pictures?igshid=YmMyMTA2M2Y=
Tiktok: tana.pictures || https://www.tiktok.com/.pictures