Awramba Times

Awramba Times Awramba Times is an online media outlet providing latest news and analysis about Ethiopia & the horn
(1)

15/06/2026

"እቶም ዘፅነቱና ኣካላት፣ ኣፅኒቶምና ጥራሕ ስቕ ኣይበሉን። እቲ ጭካነኦምን ሕማቕ ተግባሮምን ንሕና ንኽንደግሞን ንኽነቕፅሎን ኣውሪሶምና እዮም ከይዶም"

ዶ/ር ሙዑዝ ግደይ፣ ምስ ላንዳ ሪፖርት ኣብዝነበሮ ቃለመሕትት ዝተዛረቦ! ሙሉእ ትሕዝቶ ናይቲ ቃለመሕትት ንምክትታል ሊንክ ኣብ ኮመንት ኣሎ!

13/06/2026

ምኽሪ ንዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል
------
ናትካ ፕረዚደንትነት ንዓና እንታይና እዩ? ንስኻ ፕረዚደንት ንኽትኮን ተባሂሉ ትግራይ ናብ ኩናት ካብትኣቱ፣ ወዲ ውለድ እሞ ሹሙ "ፕሬዚዳንት" በሎ!

የኤርትራ መንግስት ለአምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና ለአቶ ጌታቸው ረዳ ምላሽ ሰጠ---------አውራምባ ታይምስ [መቐለ] -  የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴ...
13/06/2026

የኤርትራ መንግስት ለአምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና ለአቶ ጌታቸው ረዳ ምላሽ ሰጠ

---------
አውራምባ ታይምስ [መቐለ] - የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና የጠ/ሚ አብይ የምስራቅ አፍሪካ አማካሪ አቶ ጌታቸው ረዳ ሰሞኑን በኤርትራ መንግሥት ላይ ያነጣጠረ ክስ በአልጀዚራ ማስነበባቸውን ተከትሎ የኤርትራው የማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል ፈጣን ምላሽ ሰጥተዋል። አቶ ሬድዋን እና አቶ ጌታቸው በዚሁ መጣጥፋቸው በህወሓት እና በኤርትራ መካከል አዲስ ትብብር መጀመሩን በመጥቀስ ይህ ትብብር ደግሞ በጥቂት ቀናት ውስጥ በፌዴራል መንግሥቱ ላይ አዲስ ጦርነት ለመክፈት ያለመ መሆኑን ጠቅሰው ነበር።

ይህንኑ የሁለቱም ኃላፊዎች ክስ ተከትሎ የኤርትራ የዜና ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል በትዊተር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ምላሽ የባለሥልጣናትን ንግግር "በሐሰት፣ በማታለልና በተሳሳተ መረጃ የተሞላ" ሲሉ አጣጥለውታል። አቶ የማነ ምላሻቸው በመቀጠል ይልቁንም ዛሬ ክስ እያቀረቡብን ያሉት አካላት "የፕሪቶሪያው ስምምነት ከመፈረሙ ከጥቂት ወራት በፊት በጅቡቲ እና ሲሸልስ በሚስጥር ተገናኝተው በኤርትራ ላይ የጋራ ወረራ ለመፈጸም ሲዶልቱ ነበር" በማለት ከዚህ በፊት ያልተሰማ ሌላ አዲስ ትርክት ይዘው መጥተዋል።

ይህንኑ ኤርትራን ለመውጋት ያለመ ምስጢራዊ ምክክር አቶ ጌታቸው ረዳ ራሳቸው ከዚህ ቀደም ተናግረውት ነበር የሚሉት አቶ የማነ በአሁኑ ወቅት በቀጠናው ለሚታየው አለመረጋጋት መንስኤው የኢትዮጵያ መንግሥት ካለፈው ታህሳስ ወር ጀምሮ እያራመደው ያለው የባሕር በር መሻት የወለደው የጠብ አጫሪነት ንግግር ነው በማለት አሁን አሁን በኛ ላይ የቀረበው ክስ ይሄንኑ “የራሳቸውን” የጦርነት አጀንዳ ለመሸፈን የታለመ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ነው ሲሉ ምላሻቸውን አሳርገዋል።

ህወሓት በሚቀጥሉት ቀናት በፌዴራል መንግሥት ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ወስኗል ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ እና አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ-------አውራምባ ታይምስ [መቐለ] - በደቡብ አፍሪካ ፕ...
11/06/2026

ህወሓት በሚቀጥሉት ቀናት በፌዴራል መንግሥት ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ወስኗል ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ እና አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ
-------
አውራምባ ታይምስ [መቐለ] - በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ፣ በኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት እና በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) መካከል እ.ኤ.አ በኖቬምበር 3/2022 የተፈረመውን የሰላም ስምምነት፣ "ጽንፈኛ" ያሉትን የህወሓት ቡድን በይፋ መሻሩንና በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ከፌዴራል መንግስት ጋር ቀጥተኛ ወደሆነ ወታደራዊ ግጭት ለመግባት መወሰኑን ሁለቱንም ተደራዳሪ አካላትን ወክለው በደቡብ አፍሪካ ሰነዱን የፈረሙት ኃላፊዎች ገለጹ።

የጠ/ሚ አብይ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ እና የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በዛሬው እለት አልጀዚራ ላይ ባሳተሙት የጋራ ፅሑፍ እንዳመለከቱት፤ በትግራይ ክልል የሚገኘውና "በሻዕቢያ የሚደገፍ ጽንፈኛ" ሲሉ የገለጹትን የህወሓት ስብስብ፣ ሕጋዊውን የክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በመበተን የራሱን መዋቅር ዘርግቷል ሲሉ ከሰዋል። ይህ የህወሓት ክንፍ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት ወደ ጎን በመተው፣ በትግራይ ወጣቶች ላይ አስገዳጅ የውትድርና ምልመላ እያካሄደ እንደሚገኝና ክልሉን ወደለየለት የእልቂት አውድማ እያሸጋገረው መሆኑን አስታውቀዋል።

ይህ ቡድን በአስመራው አገዛዝ ቀጥተኛ ድጋፍ እየተመራ እንደሚገኝ ደጋግመው የጠቀሱት ጸሐፊዎቹ፤ ሁለቱም አካላት የፕሪቶሪያውን ስምምነት ለማፍረስ “ጽምዶ” የተሰኘ ስውር ጥምረት መመስረታቸውንም አብራርተዋል። "ይህ ጽንፈኛ የህወሓት ክንፍ በአስመራ አጋዥነት በቅርብ ቀናት ውስጥ በፌዴራል መንግሥቱ ላይ አዲስ ወታደራዊ ጥቃት ለመሰንዘር ዝግጅት እያጠናቀቀ ነው" ሲሉም ኃላፊዎቹ አብራርተዋል።

በመሆኑም ይላሉ ጸሐፊዎቹ፣ በመሆኑሞ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በህወሓት እና በአይዞህ ባይ ደጋፊዎቹ ላይ ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ጫና ሊያደርግ እንደሚገባ በማሳሰብ፣ ላለፉት ጥቂት አመታት ለህዝቡ እፎይታ የሰጠውን የፕሪቶሪያውን ስምምነት በኃይል ለመለወጥ የሚደረገው አደገኛ አካሄድ ቀጣናውን ወደ ከፋ የፖለቲካ ቀውስ እንዳይከተው በዚሁ ጽሁፋቸው ስጋታቸውን ገልጸዋል።

11/06/2026

ህዝቢ ምስ ክራቫቶም ክውሕጦም እዩ
------
ክስማዕ ዘለዎ ፍሉይ ቃለመሕትት ተጋዳሊት አዶ ካብ ላንዳ ሪፖርት!
ሙሉእ ቃለመሕትት ንምስማዕ ሊንክ ኣብ ኮመነት ኣሎ

08/06/2026

መልእኽቲ ኣብ ዲያስፖራ ንዘሎ ደላዪ ኹናት ትግራዋይ
----
"ዶላር ምስ ሂወት ሰብ ማዕረ ስለዘይኮነ ኣብኡ ኾይንኩም ሓዊ ካብተሳውሩ ንዑ ኣብርዩና እሞ በቢተራ ንቃለስ"

ካብ ህንደኬ ሸው ዝተወሰደ! ሙሉእ ምድላው ናይቲ ዘተ ንምክትታል ሊንክ ኣብ ሪኢቶ መውሀቢ ተቐሚጡ ኣሎ!

03/06/2026

ኢትዮጵያ አገራችን፣ ዜግነታቸውን ያልቀየሩ ብርቱ ጠባቂዎች አሏት። እንቅልፍህን ተኝተህ በተነሳህ ቁጥር የምትተን ጢስ አታስመስላት! ለኢትዮጵያ ብለህ እንቅልፍ ማጣት የግድ አይደለም!

ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ

26/05/2026

"ኣብ ትግራይ ዘሎ ግፋ ኣዝዩ መሰከፊ እዩ። "ውላድኩም ኣበይ ኣለዉ?" ኢልካ ስድራ ክሳብ ምእሳር፣ ክሃድሙ ንዝፍትኑ ቶኪስካ ክሳብ ምቕታል ዝበፅሕ ናይ ጭካነ ስጉምቲ እዩ ዝውሰድ ዘሎ"

ጋዜጠኛ መድሂን ገብረስላሰ ኣብ ብራኸ ሸው

23/05/2026

"ስሕተት እናምለኽካ ኣይንበርን"
ፖለቲከኛ ማሓሪ ዮሃንስ

ኣውራምባ ታይምስ [መቐለ] - ኣብዝሕዚ እዋን ኣብ ሰሜን ኣሜሪካ ኣብ ትምህርቲን ምርምርን ዝርከብ ፖለቲከኛ ማሓሪ ዮሃንስ፣ ቅድሚ ክልተ ዓመት ከምዛ ሎማዓንቲ ምስ ብራኸ ሸው ኣብዝገበሮ ፃንሒት እዚ ሪኢቶ'ዙይ ሂቡ ነይሩ።

22/05/2026

እቲ "ናብ ሱዳን ምኻድ" ዝብል ሓሳብ ደብረፅዮን ኣይተቓወሞን ነይሩ ክብሉ ሌ/ጀነራል ፃድቃን ገሊፆም
--------

ኣውራምባ ታይምስ [መቐለ] - ብ2013 ዓ.ም ናብሱዳን ንኽስደድ ብሌ/ጀነራል ፃድቃን ገብረተንሳይ ዝተዋደደ ናይ ዕልዋ መንግስቲ ፈተነ ኣብልዕለይ ተፈፂሙ ነይሩ ብዝብል ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ቅድሚ ሓደ ዓመት ንዘቕረቡዎ ክሲ፣ ሌ/ጀነራል ፃድቃን ገብረተንሳይ መልሲ ሂቦም።

ሎሚ ኣጋምሸት ምስ ኮርነር ፕሬስ ፃንሒት ዝገበሩ ሌ/ጄነራል ፃድቃን፣ ኣብዚ ዛዕባ እዙይ ንዝቐረበሎም ሕቶ እንትምልሱ፣ "ኣብቲ እዋን ኣብ ብዙሕ ቦታ ናተኸበብና ፈንፂሕና ንወፅእ ኔርና" ብምባል ንቲ ዝነበረ ተደጋጋሚ ፈተና ድሕሪ ምዝርዛር፣ "ኩልና መስዋእትነት ካብንኸፍል እንተነኣሰ ዶ/ር ደብረፅዮን ናብ ሱዳን ከይዱ ናይ ዲፕሎማሲን ናይ ፖለቲካን ስራሕቲ እናሰርሐ ንቲ ቃልሲ ንኽመርሖ ሓሳብ ኣቕሪብናሉ ኔርና" ክብሉ ኣብራሪሆም።

ኣብቲ እዋን ዶ/ር ደብረፅዮን ንቲ ሓሳብ ከምዘይተቓወሙዎ ዘብራህርሁ ጄ/ል ፃድቃን "ኣብቲ ናይ ተምቤን ኣኼባና ይወሰን" ዝብል መልሲ ካብምሃብ ወፃኢ አብቲ እዋን እዙይ ዝበሃል ተቓውሞ ከምዘየቕረቡ መልሲ ሂቦም!

Address

3832 156th Street SW
Addis Ababa
98087

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Awramba Times posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Awramba Times:

Share