19/10/2025
#ዜና | ማንቸስተር ዩናይትድ ሊቨርፑልን በአንፊልድ አሸነፈ።
| ጥቅምት 09 ፥2018 ዓ.ም | ድሬዳዋ
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ተጠባቂ ጨዋታ ማንቸስተር ዩናይትድ ሊቨርፑልን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ለዩናይትድ ከሜዳው ውጪ ሙሉ ሶስት ነጥብ ያስገኘለትን ጎሎች ብሪያን ምቦሞ እና ሀሪ ማጉዌር ሲያስቆጥሩ ለሊቨርፑል ደግሞ ጋክፖ ሊያስቆጥር ችሏል።
በሊጉ ደካማ አቋም እያሳየ የነበረው ማንቸስተር ዩናይትድ በዛሬው ጨዋታ በአንፊልድ ያሳየው አቋም መነጋገሪያ ርዕስ ፈጥሯል።