10/06/2026
ዋርካችን አረፉ‼️
አባታች ሊቀ ኅሩያን ቆሞስ አባ ይሔይስ ካሳሁን ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ። ሊቀ ኅሩያን በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በተለይም በአዳማ ደብረ ሰላም ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል በመጽሐፍት መምህርነት ለ49 ዓመታት ያገለገሉ በአዳማ ምእመናን ዘንድ ተወዳጅ አባት ነበሩ።
የሊቀ ኅሩያን ቆሞስ አባ ይሔይስ ስርአተ ቀብር በደብረ ሊባኖስ የሚፈጸም ይሆናል።
ለወቅታዊ መረጃዎች እና ትምህርታዊ ይዘቶች የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ። https://t.me/MenkerMedia21
መንክር ሚዲያ-Menker Media