መንክር ሚዲያ-Menker Media

መንክር ሚዲያ-Menker Media ዝማሬ፤ስብከት፤ወቅታዊ መረጀ ማስተላለፊያ ገፅ። ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ስልክ 0922316326 ነው። ማንኛውም ሀሳብ አስተያየት በቴሌግራም ይላኩልን።

ዋርካችን አረፉ‼️አባታች ሊቀ ኅሩያን ቆሞስ አባ ይሔይስ ካሳሁን ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ። ሊቀ ኅሩያን በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በተለይም በአዳማ ደብረ ሰላም ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል በ...
10/06/2026

ዋርካችን አረፉ‼️

አባታች ሊቀ ኅሩያን ቆሞስ አባ ይሔይስ ካሳሁን ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ። ሊቀ ኅሩያን በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በተለይም በአዳማ ደብረ ሰላም ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል በመጽሐፍት መምህርነት ለ49 ዓመታት ያገለገሉ በአዳማ ምእመናን ዘንድ ተወዳጅ አባት ነበሩ።

የሊቀ ኅሩያን ቆሞስ አባ ይሔይስ ስርአተ ቀብር በደብረ ሊባኖስ የሚፈጸም ይሆናል።

ለወቅታዊ መረጃዎች እና ትምህርታዊ ይዘቶች የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ። https://t.me/MenkerMedia21

መንክር ሚዲያ-Menker Media

ታስሯል‼️ዲያቆን ዘላለም ታዬ በወቅታዊ ጉዳይ መታሰሩን ከመሸ መረጃው ደርሶናል። ዲያቆን ዘላለም ታዬ ትናንት ምሽት 4:00 በሕግ አካላት "ለጥያቄ ትፈለጋለህ" ብለው ወደ ማዕከላዊ እንደወሰዱ...
09/06/2026

ታስሯል‼️

ዲያቆን ዘላለም ታዬ በወቅታዊ ጉዳይ መታሰሩን ከመሸ መረጃው ደርሶናል። ዲያቆን ዘላለም ታዬ ትናንት ምሽት 4:00 በሕግ አካላት "ለጥያቄ ትፈለጋለህ" ብለው ወደ ማዕከላዊ እንደወሰዱት እና በዚያው በማዕከላዊ እንደታሰረ ይገኛል።

መንክር ሚዲያ-Menker Media
https://t.me/MenkerMedia21

ታስረዋል‼️ሰሞኑን በዚህ ሳምንት ውስጥ የታሰሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አገልጋዮች ናቸው። የእስራቸው ምክንያት እስከ አሁን በግልጽ የሚታወቅ ነገር ባይኖርም በሰሞኑ በአር...
09/06/2026

ታስረዋል‼️

ሰሞኑን በዚህ ሳምንት ውስጥ የታሰሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አገልጋዮች ናቸው። የእስራቸው ምክንያት እስከ አሁን በግልጽ የሚታወቅ ነገር ባይኖርም በሰሞኑ በአርሲ ምክንያት ሊሆን ይችላል የሚል ጥርጣሬዎች ይኖራሉ። በግልጽ የታሰሩበትን ምክንያት ስናውቅ እናሳውቃችኋለን።

መንክር ሚዲያ-Menker Media ቴሌግራም ቻናል
https://t.me/MenkerMedia21

ቤተክርስቲያን አለቀሰች😭
08/06/2026

ቤተክርስቲያን አለቀሰች😭

Enjoy the videos and music you love, upload original content, and share it all with friends, family, and the world on YouTube.

08/06/2026

"ዋጋ ካልከፈልን ወደ ቀደመ ክብራችን መመለስ እንደማንችል ማወቅ አለብን"።

ነፍሳቸውን ይማረውና የአርሲው ተወላጅ ረዳት ፕ/ር አብነት አስራት እንዲህ ብለው ነበር ።

ለክፉም ለደጉም ይቺን የቴሌግራም ቻናል ተቀላቀሏት።👇👇👇👇👇
https://t.me/MenkerMedia21

ህዝብ ያከብራል ይከበራል‼️በዛሬ ቀን የአርሰናል ደጋፊዎች ባዘጋጁት ኮንሰርት ላይ ስራቸውን ሊያቀርቡ የተዘጋጁ አርቲስቶች ሰሞኑን በምስራቅ አርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ በደረሰህ እልቂት ምክንያ...
06/06/2026

ህዝብ ያከብራል ይከበራል‼️

በዛሬ ቀን የአርሰናል ደጋፊዎች ባዘጋጁት ኮንሰርት ላይ ስራቸውን ሊያቀርቡ የተዘጋጁ አርቲስቶች ሰሞኑን በምስራቅ አርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ በደረሰህ እልቂት ምክንያት ስራቸውን መሰረዛቸውን ተናግረዋል። ይሄን ህዝብ ማክበር ያስከብራል ሌሎቻችሁም ከሚያዝኑት ጋር ብታዝኑ ይሻላችኋል። ነገ አመመኝ አሳክሙኝ፣ ራበኝ አብሉኝ፣ ታረዝኩ አልብሱኝ፣ ሞትኩ ቅበሩኝ የምትሉት ይሄንንው ህዝብ ነውና።

መንክር ሚዲያ-Menker Media የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/MenkerMedia21

06/06/2026

ነውርን ለመቃወም ሰው መሆን በቂ ነው‼️ይደመጥ

ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ

መንክር ሚዲያ ቴሌግራም ቻናል
https://t.me/MenkerMedia21

ሁለቱም ተራዝሟል‼️ከሕንፃ ቤተክርስቲያን ሕንፃ ሥላሴ ይቀድማል‼️እኛ የወሎ መርሣ ሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም እናቶች እና አባቶች እንዲሁም የአብነት ተማሪዎች በውኃ ጥም እየተሰቃዬን እ...
05/06/2026

ሁለቱም ተራዝሟል‼️

ከሕንፃ ቤተክርስቲያን ሕንፃ ሥላሴ ይቀድማል‼️

እኛ የወሎ መርሣ ሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም እናቶች እና አባቶች እንዲሁም የአብነት ተማሪዎች በውኃ ጥም እየተሰቃዬን እንገኛለን። ለዚህም ከገጠር መጥተን አዲስ አበባ ከተቀመጥን ሳምንት አለፈን።

አመጣጣችንም ግንቦት 29 እና 30/2018 የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰብ እና የእራት መርሐግብር አድርገን ለገዳሙ የውኃ ፕሮጀክት 10,000,000 /ዐሥር ሚሊዬን ብር ለማሰባሰብ ነበር። ነገር ግን የአርሲው ጭፍጨፋ በወገኖቻችን እና በቤተክርስቲያን ላይ ተፈጸመ። እኛም ልባችን ተሠበረ። እንዴት በዚህ ሰዓት እራት እና ቀጥታ ሥርጭት እያልን እንለምናለን ቢያንስ ለአንድ ሳምንት እናራዝመው ብለን ወደ ሰኔ 5 እና 6 አርብ እና ቅዳሜ አሸጋግረነዋል።

ይኽን ስናደርግ እኛ ከገዳም የመጣን መነኮሳት ከሰው ቤት ለ15 ቀናት እንደምንቀመጥ ስናስብ በሁለት ነገር እናዝናለን። አንደኛ ከተማ መቀመጥ ለኛ አይገባም። ሁለተኛ ማረፊያ ለሰጡን ወገኖች ሸክም እንሆናለን።

ይኹንና ከገጠመን ኅዘን የሚበልጥ ነገር ስለሌለ አዛውረነዋል። እናንተም ሰኔ 5 እና 6
ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ በቀጥታ ሥርጭት እየገባችሁ ልጆቻችን አለን በሉን።

አደራ ልጆቻችን
ለበለጠ መረጃ በዚህ ስልክ ደውሉልን
0911644781
0911981096
0911216958
0911671379
0911631126

በተመሳሳይ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ለህንጻ ህድሳት የሚውል ገቢ ማሰባሰቢያ መርሃግብር ከግንቦት 28 እስከ 30/2018 ዓ/ም ለ3 ተከታታይ ቀናት አዘጋጅቶ የነበረ ቢሆንም በምስራቅ አርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ እየደረሰ ባለ እልቂት ምክንያት ወደ ሰኔ 26፣27፣28/2018 ዓ/ም አዘዋውሯል።

መንክር ሚዲያ-Menker Media

ምስራቅ አርሲ አሰኮ ወረዳ
04/06/2026

ምስራቅ አርሲ አሰኮ ወረዳ

Address

Addis Abeba
Addis Ababa
1000

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when መንክር ሚዲያ-Menker Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share